ዓለምን አትውደዱ – Nebiy Medhin Gebreslassie

“ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም። ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል።” 1ኛ ዮሃንስ 2፡15-17

ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናል – Nebiy Medhin Gebreslassie

“…እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው” ማቴዎስ 3፡15
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የአብን ፈቃድ በመፈፀሙ የተከናወኑ አራት ነገሮች
1. ሰማያት ተከፈቱ
2. የእግዚአብሄር መንፈስ እንደእርግብ ሆኖ ወረደ
3. ድምፅ ከአብ ዘንድ ከሰማይ መጣ
4. ስለ ክርስቶስ አብ ራሱ መሰከረለት

ወንድም ማሞ ሙሉጌታ – Seek the Kingdom First – 03/23/2014

ወንድም ማሞ ሙሉጌታ – መንግስቱን እሹ   “ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት… ” ማቴዎስ 6፡33 “ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፤ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤” ማቴዎስ 6፡10

Pastor Tariku – ከእግዚአብሄር የሆነ ጽድቅ Medhane-Alem, Seattle 03/16/2014

by

 ከእግዚአብሄር የሆነ ጽድቅ  – By Pastor Tariku   03/16/2014   “21 አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ 22 እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤” ሮሜ 3:21-22

ትህትና

by

ትህትና – በወንድም ከተማ “… እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።”  Mathew 10:16  “… innocent as doves.”    

Revival for our generation – Part II

Preconditions for Revival Preconditions to bring revival in this generation by pastor Girma Desalegn. Watch and contribute to bring the move of God for this time. ለሪቫይቫል ቅድመ ሁኔታዎች በፓስተር ግርማ ደሳለኝ። ኢዩኤል 2፡12-32 1. የተቀደስ ጉባዔ 2. የተቀደሰ ፆም 3. የተቀደስ ፀሎት

የሚስፈልገንን ዋናውን እንፈልግ – Pastor Jemal Seid

“የሚስፈልገንን ዋናውን እንፈልግ – Pastor Jemal Seid 02/02/2014 Medhane-Alem Evangelical Church, Seattle” እንደቤተክርስትያን ና እንደክርስትያን እጅግ የሚያስፈልጉ ዋና ነገሮች – ሕዝቅኤል 37:1-14   የእግዚአብሄር ቃል የእግዚአብሄር እጅ የእግዚአብሄር መንፈስ