ዓለምን አትውደዱ – Nebiy Medhin Gebreslassie
“ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም። ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል።” 1ኛ ዮሃንስ 2፡15-17
“ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም። ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል።” 1ኛ ዮሃንስ 2፡15-17
“…እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው” ማቴዎስ 3፡15
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የአብን ፈቃድ በመፈፀሙ የተከናወኑ አራት ነገሮች
1. ሰማያት ተከፈቱ
2. የእግዚአብሄር መንፈስ እንደእርግብ ሆኖ ወረደ
3. ድምፅ ከአብ ዘንድ ከሰማይ መጣ
4. ስለ ክርስቶስ አብ ራሱ መሰከረለት
ወንድም ማሞ ሙሉጌታ – መንግስቱን እሹ “ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት… ” ማቴዎስ 6፡33 “ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፤ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤” ማቴዎስ 6፡10
ከእግዚአብሄር የሆነ ጽድቅ – By Pastor Tariku 03/16/2014 “21 አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ 22 እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤” ሮሜ 3:21-22
እኔስ? በወንድም አያልነህ “…ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።” ሉቃስ ወንጌል 1:26-38
ትህትና – በወንድም ከተማ “… እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።” Mathew 10:16 “… innocent as doves.”
Preconditions for Revival Preconditions to bring revival in this generation by pastor Girma Desalegn. Watch and contribute to bring the move of God for this time. ለሪቫይቫል ቅድመ ሁኔታዎች በፓስተር ግርማ ደሳለኝ። ኢዩኤል 2፡12-32 1. የተቀደስ ጉባዔ 2. የተቀደሰ ፆም 3. የተቀደስ ፀሎት
Why do we need revival? What happens when revival comes? Pastor Girma teaches the details and learn why we need the move of GOD in this season. Key Versus: 1st Kings 16:29-34 Acts 2:41-43
“የሚስፈልገንን ዋናውን እንፈልግ – Pastor Jemal Seid 02/02/2014 Medhane-Alem Evangelical Church, Seattle” እንደቤተክርስትያን ና እንደክርስትያን እጅግ የሚያስፈልጉ ዋና ነገሮች – ሕዝቅኤል 37:1-14 የእግዚአብሄር ቃል የእግዚአብሄር እጅ የእግዚአብሄር መንፈስ
God is love, and whoever abides in love abides in God, and God abides in him. “..እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል።” 1ኛ ዮሐንስ 4:16