ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናል – Nebiy Medhin Gebreslassie June 2, 2014 by Nebiy Medhin Gebreslassie 0 Comments0 Comments “…እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው” ማቴዎስ 3፡15 ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የአብን ፈቃድ በመፈፀሙ የተከናወኑ አራት ነገሮች 1. ሰማያት ተከፈቱ 2. የእግዚአብሄር መንፈስ እንደእርግብ ሆኖ ወረደ 3. ድምፅ ከአብ ዘንድ ከሰማይ መጣ 4. ስለ ክርስቶስ አብ ራሱ መሰከረለት
0 Comments